ብዙ ነገር ማለት ብችልም ለጊዜው አጠር አድርጌ አቅርቤዋለሁ። እንጂማ የተደረገልንን ብንገልፅ ጊዜ አይበቃንም ። እግዚአብሔር ሲፈቅድ ብዙ ነገር የምለው ፣ የምጨምረው ይኖረኛል ሰላም ያገናኘን!