ከቡና የጠፉ ተጨዋቾች 3 ደረሱ። ኪያር መሐመድ ከጨዋታ በኋላ መጥፋቱን በጨዋነት ማሳወቁን DMN ክለቡ ለማረጋገጥ ችሏል። ነገርግን ቡድኑ በይፋ ለመንገር በጋራ መነጋገርና ተመልሰው እስኪጓዙ መጠበቅ አለበት ተብሏል።